Dienstag, 2. Januar 2007

የጴንጤው እየሱስ :-አላምንም ሲሉህ ዜጎችን ካሰቃየህ ባሀላ በጰበል ከቱርክ የመጣሁ የአተላው ስር አጋንንት ነኝ አልክ :: በመስኪድስ ? ??

በኦርቶዶክስ ጵበልና በመስኪድ ከቱርክ የመጣሁ አጋንንት ነኝ እያሉ እንደቲያትር ገጵ ባህሪይ ራስን እየቀያየሩ ዜጎችን ማስቸገር የተነቃበት በአምልኮ ስም ድርቅና ስለሆነ ቲያትር ከሆነ በቲያትር ቤት ደረጃ ይታይ::
Source http://www.saveethiopians.net/Menafek.html
"The thief comes only to steal and kill and destroy; I came that they may have life ".John 10:10
ነፍስ አውላቂ የሚለው ስም ኪስ አውላቂ ከሚለው ቃል የተወሰደ ሲሆን አምልኮን እንደቲዎሪ በመጠቀም የስውን የመኖር የፈለገውን የማመን አለማመን በሰላም በአካባቢው የመኖርና የመስራት መብቱን በአምልኮ ስም ተጠቅሞ የመስረቁን ሌብነት ያሳያል::
When one initially leaves Pentecostalism, it is a bitter cup to drink to admit that we were fooled and that we believed in something so stupid. Usually, after we leave, we must build defense mechanisms to protect ourselves. We do this because after a recent escape, we must vow never again to be fooled by any such movement or anything similar. This is a necessary process in most cases. We are so close to the exit from the religion that fooled us, and we might be vulnerable to get fooled again if we do not take steps to build up our defenses. Thus, we study the techniques used to manipulate people, and we form a way of thinking that sifts through the potential rubbish of anyone or any idea we meet. If we do not sift through the stuff that comes at us, we can end up in a similar situation that we left."
ውድ የብሎጉ አንባቢያን:- የመንደሩ ጌታ ወይም ቅብጥርሤ ለመባል ወይም በአለም አቀፍ ደረጃ (International Standard) ተቀባይነት በሌለው መልኩ በአገር አቀፉ ደረጃ በቪዲዮው እንደሚያዩት (To see all Videos:- http://www.saveethiopians.net/Menafek.html )በጴንጤ በኩል እየሱስ ነኝ ብሎ የመጣው በጰበል ከቱርክ የመጣሁ አጋንንት ነኝ ቅብጥርሴ እያለ ዜጎችን ሲያሰቃይና ሲያስቸግር ያላፈረ እውነቱን በግልጵ በብሎጉ አማካኝነት በቪዲዎቹ የተደገፈ መረጃውን ማውጣትና ወንጀሉን በማጋለጥ በአምልኮ ስም ተጠቂ ዜጎችን መብታቸውን ስለሚያስከብርና ሌሎችን ወደፊት ሳያውቁ መታለልና ጥቃት ስለሚጠብቅ ሚስጥር (Taboo) ማድረጉ አላስፈለገም:: ይህንን ብዙዎች ሳያውቁ ግብተው አስከጋዜጣ ደረስ ስማኝ አልሰማም ከሚል ድርቅና የተነሳ የተቸገሩበትን ለማስክ መጠቀሚያ አምልኮአዊ መሰል ቲዎሪና ማፍያዊ ድርጊት ይጠንቀቁ!!!

ከዚህ በታች በምናያቸው በክፍል አንድ ቪዲዮ ቲዎሪያዊ ማንነቱና ተግባራዊ አውሬነቱ የተምታታበት የጴንጤው እየሱስ ነኝ ባይ መንፈስ ዜጋን አዳል ሞቴ /ወሰን ጋላ ከሚል በ20ኛው ክ/ዘመን ማሰቃያ ቲዎሪ አዳንኩ ሲል ሲሆን ይህው ቲያትረኛ ድርቄ መንፈስ በክፍል ሁለት ቪዲዮ (pls. see googel video left above ) ይህ መንፈስ መጰሀፍ ቅዱስን ለእሱነቱ እንደሪፈረንስ በመጠቀም እየሱስ ነኝ ያለበትን ማንነቱን ክዶ ከቱርክ የመጣሁ አጋንንት /ሰይጣን ነኝ ብሎ ዜጎችን ሲያሰቃይ እንመለከታለን::ዜጋን እንዳያስቸግረ እንጂ መስኪድ ሄዶ ደግሞ ከየት የመጣሁ ነኝ እንደሚል መስማት ነበር:: የዚህ ቪዲዮ አላማው በዚህ በሌላው አለም ተቀባይነት ለሌለው ከተረት ተረት የማይሻል አይን ያወጣ ማታለያ ቲዎሪ አማካኝነት በአምልኮ ስም በግልጵና ከህዝብ ጀርባ የሚሰቃዩ የዜጎችን ስቃይ ለማሳየት ብቻ ሳይሆን አምልኮን አማራጭ እንደሌለው በሰው ህይወት ላይ የፈለገውን የማድረግ ችሎታ ያለው ሞኖፖል እንዳለው ቲዎሪ ተጠቅሞ በዜጎች ህይወት ላይ የሚካሄደው ድርቅናና የሰውን ነፍስ ነጠቃ ውሸት ምን ያክል የከፋና አይን ያወጣ ደረጃ መድረሱን ለማሳየትም ጭምር ነው:: ይቺን አይን ያወጣች እንደቲያትር ገጰ ባህሪይ በጰንጤ ቤ/ክ እየሱስ ነኝ እያሉ በጰበል ሰይጣን ነኝ የሚባለውን ህዝብን ማጃጃያ ውሸት በእንደዚህ አይነት መልኩ ራቁታን አስቀርተው አይን አውጣ ሌብነቱን ካላሳዩ ብዙዎችን ሊጎዳ ስለሚችል ከታች የሚገኙትን ቪዲዮዎች ማቅረብ አስፈላጊ ሆናል:: በተለያየ የአምልኮ መስል የማስክ ስምና ቲዎሪን በመጠቀም:-የጴንጤው እየሱስ ነኝ ባይ መንፈስ ጠቁዋር:ወስንገላ:አዳልሞቴ:ሺአንበሶ: አደይከብሪ: እሬቻ : አሩሲዋ እመቤት :ጉና በረኛና በህዝብ ላይ በሌላው አለም የሌለን(International Standard) በሰው ነፍስ ላይ በአምልኮ ስም ቀርቦ የባለቤትነት (possession) ጥያቄንና በአምልኮ ስም በዜጎች ህይወት ላይ ድርቅናውን እውነተኛ በማር የተለወሰ መርዝነቱን ለማወቅ ይህንን ቪዲዮ ይመልከቱ::

FAQ:- የጴንጤው እየሱስ ጰብል ዜጎችን አሰቃይተህ ከቱርክ የመጣሁ አጋንንት ነኝ አልክ መስኪድስ ከየት የመጣሁ ነኝ ልትል ነው??




የዚህ ጵሁፍ አላማው አምላክን መሳደብ ሳይሆን በአምልኮ ስም በ21ኛው ክ/ዘመን በመናፍቃውያን በኩል እየሱስ ነኝ ብሎ ቀርቦ አላምንም ሲሉት እንደጥላ እየተከታተለ ከህዝብ ጀርባ ዜጎችን ስለሚያሰቃይ በመናፍቃውያን በኩል እየሱስ ነኝ ስለሚለው መንፈስ ከህዝብ ጀርባ ተንኮልና በሰው ህይወት ላይ ድርቅና በሌላው አለም በሌለ መልኩ ሀይማኖት ማፍያዊ ድርጊት ለመፈጰሚያ ህዝብ በቀላሉ የማይጠረጥረው መንገድ አድርጎ የመጠቀሙን Spritual Abuse ድርጊቱን በተጨባጭ በድጋሚ እየተፈጰመ ባለ ወንጀል(በሰው ህይወት ላይ በአምልኮ ስም ድርቅና) ለህዝብ ማሳየት ነው::
የጴንጤው እየሱስ ሰው አንተ ስለህይወት ባለኝ ፍልስፍና ውስጥ የለህበትም አላምንብህም ካለ በግልጵም ይሁን ከህዝብ ጀርባ ግዴታና ሰውን ማስቸገር ድርቅና የተሞላው በአምልኮ ስም ማፍያዊነት ነው::
Links:
  1. ..........etc


የጴንጤው እየሱስ በሚልም ስም ይሁን በሌላ አምልኮአዊ መሰል የማታለያ ቲዎሪ (ጠቁዋር: ወስንገላ:አዳልሞቴ: ሺአንበሶ: አደይከብሪ: እሬቻ : አሩሲዋ.... )ወደሰው ህይወት ይዞ መጥቶ ነፍስ ነጣቂ መንፈስ እንደቲያትረኛ ገጰ ባህሪይ የሚቀያይረው ማንነቱና ሰውን በድብቅም ይሁን በግልጵ የማጥቃት ተንኮሎ ሲጋለጥበት ይባስ ለምን ተጋለጥኩ ብሎ ዜጎችን ስለሚያጠቃ እንዲህ አይነት ሌባ መንፈስን አስቀድሞ ማወቁ ሳያውቁት ገብቶ ሊፈጠር ከሚችል አላስፈላጊ ችግርና ድርቅና ህይወትን ይጠብቃል:: እንዲህ አይነቱ ሌባ መንፈስ በአምልኮ ስም ቀርቦ የሰውን ህይወት ማስቸገር ደስ የሚለው ድርጊት ስለሆነ::ቲዎሪያዊ ማንነቱና ተግባራዊ አውሬነቱ የተምታታበት የጴንጤው እየሱስ ነኝ ባይ መንፈስም ይሁን ሌላ አምልኮን አማራጭ እንደሌለው ቲዎሪ በመጠቀም ዜጎችን የሚያስቸግሩ ቡድኖች አይናውጣነታቸውና ግለሰቦችን ማስቸገራቸው በጨመረና በረቀቀ ቁጥር ይህንን በተደጋጋሚ በሌብነት የሚታየውን የመናፍቃውያንን እየሱስ ነኝ ባይ መንፈስ በተራ ቃል ማንነቱን ማሳየት ሌባን ሌባ እንደማለት የሚታይ ነገር ነው::